free book gift

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።


Iqra

=<({አል-ኢኽላስ 112:1-4})>=

ﺑﺴﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﺍﻟﺮﺣﻴﻢ


1. በል! እርሱ አላህ አንድ ነው።

2. አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው።

3. አልወለደም፤ አልተወለደምም።

4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም።
Iqra
Iqra

Homeየወጣቱ ተልዕኮ ምንነትየአቂዳ ትምህርቶችየሶላት መመሪያረመዷንሙስሊም ሴቶችኢስላማዊ ቤተሰብከታሪክ ማህደርሐዲስለወጣቶችትምህርትና መሰረታዊ ክህሎታችጤናችንግጥምጥያቄና መልስኢስላማዊ መዝገበ ቃላት
free book gift

=<({አል-ቁርአን 96:1-5})>=

ያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም አንብብ!

free book gift

በቡኻሪ በተዘገበው ሐዲስ መሰረት እውቀትን መሻት በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።

free book gift

ሰዎችን አሏህ ከችሮታው በለገሳቸው ይመቀኙባቸዋልን?


ምቀኝነት እንደ ምስጥ አጥንትን የሚሰረስር ነው። ምቀኝነት በእርግጥ አካልን የሚያጠፋ በሽታ ነው። እንደ ተባለውም ምቀኛ ምንጊዜም እረፍት የለውም የተበዳይ ካባ ለብሶ የሚኖር በደለኛ እና ጓደኛ መስሎ የሚኖር ጠላት ነው። ቀደምቶች እንዳትሉም ምቀኝነት ምስጋና ይገባው ለፍትሐዊነቱ አስቀድሞ ምቀኛን ማጥፋቱ።

እኔ ራሴንና አንተን ከምቀኝነት እከለክላለሁ ፤ ይህም ከሌላው በፊት ለራሴና ለአንተ ካለኝ እዝነት ነው። ምክንያቱም እኛ በሌላው በመመቀኘታችን ለጭንቀት ስጋችንን እናበላዋለን ፣ ለትካዜም ደማችንን እናጠጣለን ፣ ጣፋጩን እንቅልፍፋችንንም ለሌሎች እናከከፋፍላለን።

የምቀኛ ምሳሌው የጋለ ምድጃ ለኩሶ ራሱ እንደሚገባበት ነው። እረፍት ማጣት ፣ ድብርትና ጭንቀት ምቀኝነት የሚወልዳቸው በሽታዎች ናቸው። እረፍትንና ውቧን የተረጋጋችውን ህይወት ይበክላታል።

የምቀኛ ጥፋቱ መለኮታዊውን ፍርድ አለመቀበሉ ብቻ ሳይሆን ፈጣሪን በማዳላት መወንጀሉ ፣ ህጉን አለማክበሩና በነደፈው ስርዓት አለመታዘዙ ነው።

ምቀኝነት ምንኛ የከፋ ምንዳ የማይገኝበት በሽታ ነው። ምቀኛም እስኪሞት ድረስ ወይም ሰዎች ፀጋዎቻቸውን እስኪያጡ ድረስ እንደተቀጠለ ይኖራል። ምቀኛ ሲቀር ከሁሉም ሰው ጋር እርቅ ይፈፅማሉ ምክኒያቱም ከሱ ጋር ለመታረቅ አሏህ ከሰጠህ ፀጋዎች በሙሉ መላቀቅ አለብህ ፤ ችሮታዎችህንም መተው አለብህ ፤ ደረጃህንና እውቀትህንም መራቅ አለብህ። እነዚህን ካደረክ ምናልባት ቅር እያለውም ቢሆን ሊቀበልህ ይችላል። ከምቀኞች ምቀኝነት በአሏህ እንጠበቃለን ምክኒያቱም እንደ መርዛማ ጥቁር እባብ ንፁህ በሆነ አካል ውስጥ መርዙን እስኪረጭ እረፍት አያገኝም።

በመሆኑም አደራህን ከምቀኝነት ራቅ ፤ ከምቀኞችም በአሏህ ተጠበቅ ፤ እነሱ የትም ብትሆን ይከተሉሃልና።


297

የወጣቱ ተልዕኮ አድራሻ
free book gift

Download Islamic Books
ኢስላማዊ መጽሐፎችን ያውርዱ

Important Web Links


free book gift

free book gift

free book gift

ስለወጣቱ ተልዕኮ ምንነት ለማወቅ እዚህ ላይ ክሊክ ያድርጉ

Copyright©Youth-Mission የወጣቱ ተልዕኮ


Polly po-cket